የክምችት መጋዘን ወጪና ገቢ ክለርክ

የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን
መግለጫ
የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽንክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የክምችት መጋዘን ወጪና ገቢ ክለርክደመወዝ፡ 4,316.00ብዛት፡ 2
የትምህርት ደረጃ
ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቅ
ተፈላጊ ችሎታ
- የትምህርት ዓይነት፡ በማኔጅመንት ወይም በማቴሪያ ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን የትምህርት መስክ
- የትምህርት ደረጃ፡ 10+1/ሌቭል I/ ወይም 10+2 ሌቭል II ወይም 10+3 ሌቭል III ወይም ቢኤ
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 0, 3, 4 ወይም 6 ዓመት
- ክህሎት፡ መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው
ስራ ልምድ
- የትምህርት ዓይነት፡ በማኔጅመንት ወይም በማቴሪያ ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን የትምህርት መስክ
- የትምህርት ደረጃ፡ 10+1/ሌቭል I/ ወይም 10+2 ሌቭል II ወይም 10+3 ሌቭል III ወይም ቢኤ
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 0, 3, 4 ወይም 6 ዓመት
- ክህሎት፡ መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው
5-10 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከካሪኪለም ቪቴ ጋር በማያያዝ ጥቅምት 20, 2011 ድረስ ከደንበል ሲቲ ሴንተር ጀርባ በሚገኘው ሕንጻ ላይ የሰው ሐብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ እና አዳማ ብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡• የሚቀርቡት የስራ ልምድ ማስረጃዎች ከመቼ እስከ መቼ ምን ስራ ላይ እንደሰሩና ሲከፈል የነበረው ደመወዝ መጠን የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡• ከተፈላጊ ችሎታ በላይ ለስራ መደቡ መወዳደር አይከለከልም level የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ COC መቅረብ አለበት፡፡• ከመንግስታዊ ተቋማት ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች በሙሉ የስራ ግብር ስለመከፈሉ መመልከት ይኖርባቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡• የስራ ቦታ፡ አዳማ• ለተጨማሪ ማስራሪያ አዲስ አበባ በስልክ ቁጥር 0115505994 ፤ 0115519815 ፤ 0115156102 እና አዳማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በስልክ ቁጥር 0221112989 ፤ 0221113147 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
Share this Post:
መመለስ