የሰራተኛ መረጃና ሪከርድ ኦፊሰር

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
መግለጫ
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የሰራተኛ መረጃና ሪከርድ ኦፊሰርደረጃ፡ 9ደመወዝ፡ 4776ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
የትምህርት ደረጃ
ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ
- የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና
ስራ ልምድ
- የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና
3-5 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Share this Post:
መመለስ