ዳታ ኢንኮደር III

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት
መግለጫ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ዳታ ኢንኮደር III- ደረጃ፡ VIII- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 2748.00 • አድራሻ፡ ወደ ሳሪስ በሚወስወደው መንገድ ከኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ጀርባ የቀድሞ ቡና ተክል ልማት ድርጅት ህንፃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-168878• የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በቦርዱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በግንባር ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት
የትምህርት ደረጃ
ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ
- ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በሴክሬተሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት
ስራ ልምድ
- ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በሴክሬተሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት
3-5 ዓመት
How to apply
Share this Post:
መመለስ