የድርጅቶች የፋይናንስ ሰነድ አስተዳደር ባለሙያ II

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት
መግለጫ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የድርጅቶች የፋይናንስ ሰነድ አስተዳደር ባለሙያ II- ደረጃ፡ IX- ብዛት፡ 5- ደመወዝ፡ 3579.00• አድራሻ፡ ወደ ሳሪስ በሚወስወደው መንገድ ከኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ጀርባ የቀድሞ ቡና ተክል ልማት ድርጅት ህንፃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-168878• የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በቦርዱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በግንባር ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት
የትምህርት ደረጃ
ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ
- ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት
ስራ ልምድ
- ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት
1-3 ዓመት
How to apply
Share this Post:
መመለስ