እቃ ግምጃ ቤትና ንብረት አስተዳደር ሃላፊ

ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
መግለጫ
ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ እቃ ግምጃ ቤትና ንብረት አስተዳደር ሃላፊ- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ ፕሮጀክት- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ• ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጀርባ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጫፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር፡ 0116621182ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
የትምህርት ደረጃ
ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ
- የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በሰፕላይ፣ ሎጂስቲክስ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፣ ኢኪኖሚክስ ወይም በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፡፡
- የስራ ልምድ፡ከስራው ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት፡፡
ስራ ልምድ
- የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በሰፕላይ፣ ሎጂስቲክስ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፣ ኢኪኖሚክስ ወይም በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፡፡
- የስራ ልምድ፡ከስራው ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት፡፡
5-10 ዓመት
How to apply
Share this Post:
መመለስ