የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ጥገና ባለሙያ

በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ
መግለጫ
በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ጥገና ባለሙያብዛት፡ 1• ማሳሰቢያ፡
የትምህርት ደረጃ
ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ
- ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ ቴ/ሙያ ኮሌጅ ዲፕሎማና 7 ዓመት የስራ ልምድ
ስራ ልምድ
- ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ ቴ/ሙያ ኮሌጅ ዲፕሎማና 7 ዓመት የስራ ልምድ 5-10 ዓመት
How to apply
ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምዳችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ በመያዝ የኢሚግሪሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ ህንፃ ቁጥር 5 ቢሮ ቁጥር 61 በመቅረብ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ደመወዝ በመ/ቤቱ እስኬል መሰረት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ፡ 0913 949190 / 0911 968715በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ
Share this Post:
መመለስ