Lecturer

መቐለ ዩንቨርስቲ
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርሰቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚክ ሰራተኛች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ

የትምህርት ደረጃ

PhD

ተፈላጊ ችሎታ

Agricultural Economic and related filed of studies

ስራ ልምድ

0 years and above

How to apply
  • አማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2.75 እና ከዛ በላይ
  • አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተካታታይ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉት መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ከሌጅ ቢሮ ቁጥር D2-201 በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለንÂ
Share this Post:
መመለስ