የሂሳብ ሠራተኛ

በኢትዩጰያ ብዝህ ሕይወት ኢንስቲትዩት የመቐለ ብዝህ ሕይወት ማእከል
መግለጫ

በኢትዩጰያ ብዝህ ሕይወት ኢንስቲትዩት የመቐለ ብዝህ ሕይወት ማእከል ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

የትምህርት ደረጃ

በቀድሞ የ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ወይም ከ 1993 ዓም መጨረሻ ጀምሮ 10 ኛ ትምህርት ያጠናቀቀና ወይም 1ኛ ዓመት የኮሌጅ ትምህርት

ተፈላጊ ችሎታ

በቀድሞ የ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ወይም ከ 1993 ዓም መጨረሻ ጀምሮ 10 ኛ ትምህርት ያጠናቀቀና ወይም 1ኛ ዓመት የኮሌጅ ትምህርት

ስራ ልምድ

10 ዓመት የስራ ልምድ / 8 ዓመት 1ኛ ዓመት የኮሌጅ ትምህርት

How to apply
  • ምዝገባ ቦታ : መቐለ ብዝህ ሕይወት ማእከል 18 ቀበሌ ኣድቬንቲስት አፀደ ህፃናት ፊት ለፊት
  • የምዝገባ ግዜ: ከ1/ 11/2009 ዓም እስክ 28/ 11/2009 ዓም
Share this Post:
መመለስ