በምግብና መጠጥ

ሸባ ሪል እስቴት
መግለጫ

ድርጅታችን ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደበች ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

 በሞያዉ ቢያንስ በሰርትፊኬት የተመረቀች

ተፈላጊ ችሎታ

በሞያዉÂ ቢያንስ በሰርትፊኬት የተመረቀች

ስራ ልምድ

በሞያዉ የኣንድ አመት የሥራ ልምድ ያላት

How to apply

አመልካቾች ዋና ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ከኢትዩጰያ ንግድ ባንክ ከፍ ብሎ ፊት ለፊት ናይሌክስ ፕልዛ ህንፃ ድረስ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 5 የስራ ቀናት በኣካል በድርጅታችን እንግዳ ተቀባይ እየቀረባችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆናችሁን በኣክብሮት እንገልፃልን ለተጨማሪ ማብራሪያ በሞባይል ቁጥር 0920426933

Share this Post:
መመለስ