ግቢ ፋሲሊቲ አስተባባሪ

መቐለ ዩንቨርስቲ
መግለጫ

የኢትዮዽያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዮት መቀለ ዩኒቨርሲቲ የተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ባለሞያዎች በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በሕግ: በምህንድስና: ማናጅመንት ወይም በተመሳሳይ

ተፈላጊ ችሎታ

በሕግ: በምህንድስና: ማናጅመንት ወይም በተመሳሳይ

ስራ ልምድ

የባችለር ዲግሪ 10 ዓመት

ማስተርስ 8 ዓመት

ዶክትሬት 5 ዓመት

በሕግ በምህንድስና የባችለር ዲግሪ 8 ዓመት

በሕግ በምህንድስና የባችለር ማስተርስ 6 ዓመት

በሕግ በምህንድስና የባችለር Â ዶክትሬት 5 ዓመት

How to apply

አመልካቾች ለስራ መደቡ ተፈላጊዉ አግባብነት ያለዉ የትምህርት ማስረጃ የምተማሉ ከታች የተጠቀሰዉ መስረፈርት በማድረግ የማመለስ ፎቶኮፒና ኦርጅናል የትምህርት ማስረጃ የስራ ልምድ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ ለመግለፅ እንወዳለን

Share this Post:
መመለስ