Executive sue chief

ሃፀይ ዮሃንስ ሆቴል
መግለጫ

ሃፀይ ዮሃንስ ሆቴል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በቴክኒካል ምግብ ስራ ዲፕሎማ

ተፈላጊ ችሎታ

በቴክኒካል ምግብ ስራ ዲፕሎማ

ስራ ልምድ

 5 ዓመት የሰራ ልምድ በተመሳሳይ ሙያ

How to apply

አመልካቾች አስፈላጊዉን ኦርጅናል እና ኮፒ በመያዝ ማስተቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀናት ወደ ሆቴል አስተዳደር ቢሮ ማስገባት ትችላላችሁ

Share this Post:
መመለስ