ጀማሪ የኣይስቲ ባለሙያ

ከፍተኛ ፍርድ ቤት
መግለጫ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ቀጥሎ በተገለፀዉ ክፍተ የስራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቀጥር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ

ተፈላጊ ችሎታ

በኮምፒተር ሳይንስ : በኢንፈሮሜሽንን ቴክኖሎጂ ወይም በኢንፎርሜሽን ሰይንስ

ስራ ልምድ

0/4 ዓመት

How to apply
  • የምዝገባ ቀን 10/08/2008 – 21/08/2008 ዓ/ም
  • ምዝገባ ቦታ: መቐለ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክልል ትግራይ ወኪል መጋቢአያ ፌዴራል ቢሮ ቁጥር 37
  • COC ለሚያስፈልግ የብቃት መረጋጫ ማቅረብ አለባቹ
  • ስቁ 0344403582 /0344409421
Share this Post:
መመለስ