https://milkta.com/ti/jobs/display/999
ገ/ስላሴ ሀንፃ መሳርያ እና አስመጪ
መፀውዒ መደብ ጀማሪ ሒሳብ ሰራተኛ
ዝወፀሉ መዓልቲ ቀዳም መጋቢት 10, 2008
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሰንበት መጋቢት 18, 2008
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

ድርጅታችን Â ገ/ስላሴ ሀንፃ መሳርያ እና አስመጪ ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ ክፍት ቦታ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ ላት

ተደላይይ ክእለት
  • ፒችትሪÂ አካዉንቲንግ እና መሰረታዊ ሰርትፍኬት ያለዉ /ላት
  • በሞያዉ ብቁ የሆነች
ልምዲ ስራሕ

ቢያንስ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ ስራ የሰራ/ ች

መተሓሳሰቢ

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 10 ቀናት

መስፈርቱን የምትማሉ ሁሉ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ህንፃ መሳርያ እና አስመጪ ሐሚዳ (ዓይደር) መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

ለበለጠ መረጃ 0930369282/ 0930001801 /0344418686

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle