https://milkta.com/ti/jobs/display/912
መቐለ ዩንቨርስቲ
መፀውዒ መደብ Lecturer Food science and technology
ዝወፀሉ መዓልቲ ዓርቢ ጥሪ 27, 2008
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ዓርቢ የካቲት 4, 2008
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 2
መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ  ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታኝ ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚዉ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

MSc in Food science and technology and related field

ተደላይይ ክእለት

MSc

ልምዲ ስራሕ

0

መተሓሳሰቢ

ኣማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2. 75 ከዛ በላይ

የስራ ቦታ ፡መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ -ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ

አማልካች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛ ል ይምትሉት መረጃ ዋናዉና የማይመለሰ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር  21 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle