https://milkta.com/ti/jobs/display/6178
የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
መፀውዒ መደብ የመስኖ ኦፕሬሽንና ጥገና ቡድን መሪ /የጠቅላላ ሒሳብ መለስተኛ ኣካውንታት
ዝወፀሉ መዓልቲ ሰሉስ ሚያዝያ 1, 2011
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሓሙስ ሚያዝያ 3, 2011
ቦታ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ማናጅመንት
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

በኢፌዲሪ ሰኳር ኮርፖሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ባለው ክፍት የስራ መደቦች የውጭ ኣመልካች ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ትምህርቲ ደረጃ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመስኖ/ሃይድሮሊክ ምህንድስና ሞያ በኤም ኤስ ሲ /ቢኤስ ሲ ዲግሪና 3/5 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት ከዚህ ውስጥ 1/2 ዓመት በከፍተኛ መሃንዲስ ስራ ልምድ ያለው/ያላት / ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኣካውንቲንግ /10+3/ ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማና የ1 ዓመት ተዛማጅ የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+2 ወይም ደረጃ III ሰርቲፊኬትና የ2 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+1 ወይም ደረጃ II ሰርቲፊኬትና የ 3 ዓመት የስራ ልምድ

ተደላይይ ክእለት

 የመስኖ ኦፕሬሽን ጥገናልምዶች ዕውቀት ያለው/ያላት

የፋይናንስ ስራ ኣመራር መርሆዎች ዕውቀት                      

መሰረተዊ የኮምፒተርና የምህንድስና ሶፍትዌር ችሎታ

  • - የኣካውንቲንግ መርሆዎችና ምዶች ዕውቀት- ፋይናንስ ስራ ኣመራር መርሆዎች ዕወቀት- መሰረታዊ የኮምፒዩተርና የኣካውንቲንግ ሶፍትዌር ችሎታ
  • - የመ/ት ልማት ድርጅት ሂሳብ ኣሰራር ዕውቀት
ልምዲ ስራሕ 3/5 years
መተሓሳሰቢ

ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ upgrade ያደረጋችሁ እና ዲፕሎማ ተወዳዳሪዎች ለዲፕሎማ የት/ት ዝግጅታችሁ የብቃት ማረጋገጫ ሲኦሲ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት የገቢዎች ፅ/ቤት መረጃ ካላቀረቡ ተቀባይነት የለውም፡፡

ከተቀመጠው የት/ት ዝግጅት እና ለሙያ ተመሳሳይ ያልሆነ የስራ ልመድ ለምዝገባ ኣያበቃም፡፡

መመዝገቢያ ቦታ ወ/ስ/ል/ፕሮጀክት ፅ/ቤት ማይጋባ ሰው ሃብት ቢሮ ቁጥር13፣ እና መቐለ ላይዘን ኦፊስ TDA ህንፃ ሃፄ ዮውሃንስ ቤተመንግስት ፊት ለፊት

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle