https://milkta.com/ti/jobs/display/546
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
መፀውዒ መደብ ሳንታሪ መሃንዲስ
ዝወፀሉ መዓልቲ ሶኒ ጥቅምቲ 17, 2007
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሰሉስ ጥቅምቲ 25, 2007
ቦታ ዓዲግራት
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ኮንትራት
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

የዓዲግራት ዩኒቨርሰቲ ከዚህ በታች ያሉ ክፍት የሥራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት በ 10 የሥራ ቀናት ዉስጥ ዓዲግራት የኒቨርሰቲ የሰዉ ሃብት ልማት ዳይሬክተር ጽ/ቤት በአካል በምምጣት በፖስታ በኢሜል አስፈላጊ መረጃዎችን በማያያዝ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

የሥራ መደብ የሚጠይቀዉ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ

በሳኒታሪያል ምህንድስና ወይም በሀይድሮሊክ ምህንድስና

  • ቢ.ኤስ .ሲ ዲግሪ የተመረቀና 4 ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

  • ኤም.ኤስ. ሲ ዲግሪ የተመረቀና 2 ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

ትምህርቲ ደረጃ
ተደላይይ ክእለት
ልምዲ ስራሕ
መተሓሳሰቢ
  • የምዝገባ ቦታ-- በዓዲግራት ዪኒቨርሰቲ በሰዉ ሃብት ልማት ማዕከል

  • ተመዝጋቢዎች የትምህርት ኦርጃናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘዉ መምጣት አለባቸዉ

  • ፈተና የሚሰጥበት ቀን በማስታወቂያ ይወጣል

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle