| ናይሌክስ ፕላዛ | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | የሻይ ማሽን ባለሙያ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሰሉስ መስከረም 20, 2007 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ዓርቢ መስከረም 23, 2007 |
| ቦታ | መቐለ |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 4 |
| መብርሂ | ክፍት የስራ ቦታ ማሰታወቂያ ድርጅታችን ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኞቻችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል:: የትምህርት ደረጃ መመዘኛ : በዚህ ሙያ ከሁለት አመት በላይ የስራ ልምድ ያለዉ/ላት ፆታ : አይለይም |
| ትምህርቲ ደረጃ | |
| ተደላይይ ክእለት | |
| ልምዲ ስራሕ | |
| መተሓሳሰቢ | አመልካቾች ዋናዉን የትምህርት ማስረጃችሁ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማስያዝ ከ ኢትየßያ ንግድ ባንክ ከፍ ብሎ ቴሌ ፊት ለፊት ናይሌክስ ፕላዛ ህንፃ ድረስ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከ ወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 5 ይስራ ቀናት በአካል በድርጅታችን እንግዳ ተቀባይ ድረስ እየቀለባችሁ ወይም በስልክ ቁጥር 0914486868/ 0344407493 በመደወል ማመልክት ይምትችሉ መሆናችሁን በአክብሮት እንገልፃለን:: |