https://milkta.com/ti/jobs/display/495
Mekelle University
መፀውዒ መደብ BSc in Agricultural Economics
ዝወፀሉ መዓልቲ 2014-09-22 18:22:32
ዝዕፀወሉ መዓልቲ 2014-09-27
ቦታ Mekelle
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ Full Time
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን Entry Level
ፆታ Both
ብዝሒ 1
መብርሂ

                                  ክፍት የስራ ማስታወቂያ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

Required area field of Specialization :   BSc Agricultural Economics  

Education :  BSc

Experience  :   

   

ትምህርቲ ደረጃ
ተደላይይ ክእለት
ልምዲ ስራሕ
መተሓሳሰቢ

salary : በድርጅቱ ስኬል

ፆታ : አይለይም

አማክይ ዉጤት : ለወንድ 2.75   ለሴት 2.50 እና ከዛ በላይ

አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዪኒቨርስቲ ህፀተ - ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን ::

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle