| Mekelle University | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | MSc in rural Development And Agricultural /Extension |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | 2014-09-22 18:15:46 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | 2014-09-27 |
| ቦታ | Mekelle |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | Full Time |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | Entry Level |
| ፆታ | Both |
| ብዝሒ | 3 |
| መብርሂ | ክፍት የስራ ማስታወቂያ መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል:: Required area field of Specialization : Rural Development and Agricultural / Extension/ Agricultural innovation and communication Education : MSc Experience : Remark : BSc Rural Development And Agricultural / Extension
|
| ትምህርቲ ደረጃ | |
| ተደላይይ ክእለት | |
| ልምዲ ስራሕ | |
| መተሓሳሰቢ | salary : በድርጅቱ ስኬል ፆታ : አይለይም አማክይ ዉጤት : ለወንድ 2.75 ለሴት 2.50 እና ከዛ በላይ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዪኒቨርስቲ ህፀተ - ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን :: |