| ትራኮን ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | የጥገና ዋና ክፍል ሃላፊ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ረቡዕ ጥቅምቲ 28, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ረቡዕ ሕዳር 5, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | ትራኮን ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበርክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የጥገና ዋና ክፍል ሃላፊ- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- ብዛት፡ 1- ጾታ፡ ወ/ሴ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ (ለቡ አካባቢ)- ከላይ የተገለጸውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ቸርችል ጎዳና ጥቁር አንበሳ ት/ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ትራኮን ታወር 1ኛ ፎቅ የአሉሚኒየም ሽያጭ ቢሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0912-293636 / 0914-716900 |
| ትምህርቲ ደረጃ | ባችለር |
| ተደላይይ ክእለት | - የትምህርት ደረጃ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በመካኒካል ምህንድስና የተመረቀ/ች፣ - የስራ ልምድ፡ ለዲግሪ 8 ዓመት ልምድ ያለው፣ በዚህም ውስጥ ቢያንስ 3 ዓመት በሃላፊነት የሰራ፣ በአውቶሞቲቭና በኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ጥገና ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል፣ |
| ልምዲ ስራሕ | - የትምህርት ደረጃ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በመካኒካል ምህንድስና የተመረቀ/ች፣ - የስራ ልምድ፡ ለዲግሪ 8 ዓመት ልምድ ያለው፣ በዚህም ውስጥ ቢያንስ 3 ዓመት በሃላፊነት የሰራ፣ በአውቶሞቲቭና በኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ጥገና ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል፣ 5-10 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |