https://milkta.com/ti/jobs/display/3464
አምባሰል ንግድ ስራዎች ኃላ.የተ.የግል ማህበር
መፀውዒ መደብ ትራንስፖርት ሲኒየር ኦፊሰር III
ዝወፀሉ መዓልቲ ረቡዕ ጥቅምቲ 14, 2011
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ረቡዕ ጥቅምቲ 21, 2011
ቦታ 194
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ አምባሰል ንግድ ስራዎች ኃላ.የተ.የግል ማህበርክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያየሥራ መደብ መጠሪያ፡ ትራንስፖርት ሲኒየር ኦፊሰር IIIደረጃ፡ XVብዛት፡ 1የሥራ ቦታ፡ ዋና መ/ቤት አ/አበባየቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነትማብራሪያ፡ ለውስጥና ለውጭ የወጣ• የመመዝገቢያ ቀን፡ እስከ ጥቅምት 19 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ• የመመዝገቢያ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት ሰው ሀብት መምሪያ ወሎ ሰፈር አምባሰል ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 • ስ.ቁ. 0114666668፤ ባህር ዳር 0582264671• ደመወዝ፡ በኩባንያው ስኬል መሰረት • የፈተና ቀንና ቦታ በስልክ ይገለፃልከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ አመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡አምባሰል ንግድ ስራዎች ኃላ.የተ.የግል ማህበር
ትምህርቲ ደረጃ ባችለር
ተደላይይ ክእለት - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን /በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/በአካውንቲንግ ትምህርት ዓመት ሁለተኛ ዲግሪ እና 3 ዓመት ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላትና 7 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድና የኢንተርኔት፤ ኢሜል እንዲሁም የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው/ያላት፡፡ ትራንስፖርት ኦፕሬሽን ላይ የሠራ/የሠራች
ልምዲ ስራሕ - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን /በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/በአካውንቲንግ ትምህርት ዓመት ሁለተኛ ዲግሪ እና 3 ዓመት ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላትና 7 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድና የኢንተርኔት፤ ኢሜል እንዲሁም የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው/ያላት፡፡ ትራንስፖርት ኦፕሬሽን ላይ የሠራ/የሠራች 5-10 ዓመት
መተሓሳሰቢ
© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle