https://milkta.com/ti/jobs/display/329
መቐለ ዩንቨርስቲ
መፀውዒ መደብ ፋርማሰስት
ዝወፀሉ መዓልቲ ሓሙስ ሰነ 19, 2006
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሶኒ ሰነ 23, 2006
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 5
መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታለ ከዚ በታች የተመለከተው ፋርማሲስትና ፋርማሲ ቴክኒሻን ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞችን ኣወዳድሮ በቃሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል። 

በፋርማሲስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ፍቃድ ማረጋገጣ ሰርትፍኬት ያለው/ት

ዜሮና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

ትምህርቲ ደረጃ
ተደላይይ ክእለት
ልምዲ ስራሕ
መተሓሳሰቢ

የስራ ልምድ

  • ዜሮና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

 

በዚ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቅያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናቶች ኣስፈላጊው ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶፒና ሲቪ በመያዝ በዓይደር     ሪፈራል ሆስፒታል ቁጥ 10 በሰው ያል ኣስተዳደር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle