| የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | አውቶ ኤሌክትሪሽያን II |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሓሙስ ጥቅምቲ 8, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሓሙስ ጥቅምቲ 15, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ አውቶ ኤሌክትሪሽያን IIደረጃ፡ 10ደመወዝ፡ 5592ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት |
| ትምህርቲ ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተደላይይ ክእለት | - የትምህርት ደረጃ፡ በኤሌክሪካል ኢንጂነሪንግ/በአውቶ ኤሌክትሪሲቲ ዲፕሎማ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ በተሽከርካሪ ኤሌክትሪክ ላይ የሰራ |
| ልምዲ ስራሕ | - የትምህርት ደረጃ፡ በኤሌክሪካል ኢንጂነሪንግ/በአውቶ ኤሌክትሪሲቲ ዲፕሎማ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ በተሽከርካሪ ኤሌክትሪክ ላይ የሰራ 1-3 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ | ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት |