| የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | ጎሚስታ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሓሙስ ጥቅምቲ 8, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሓሙስ ጥቅምቲ 15, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 2 |
| መብርሂ | የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ጎሚስታደረጃ፡ 6ደመወዝ፡ 3249ብዛት፡ 2የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት |
| ትምህርቲ ደረጃ | ሌላ |
| ተደላይይ ክእለት | - የትምህርት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ የጎማ ጥገና ልምድ ያለው፡፡ |
| ልምዲ ስራሕ | - የትምህርት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ የጎማ ጥገና ልምድ ያለው፡፡ 3-5 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ | ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት |