| ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | የፕሮጀክት ንብረት አስተዳደር ሐላፊ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበርክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የፕሮጀክት ንብረት አስተዳደር ሐላፊ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ በድርጅቱ የደመወዝ እስኬል መሰረት• ከላይ የተመቀሰውን የመመዘኛ መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች እስከ 15/02/2011 ድረስ የማይመለስ ኮፒ ማስረጃዎችን ከዋናው የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎችና ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር በመያዝ በኩባንያው ዋናው መ/ቤት የሰው ኃይል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማሕበርስልክ ቁጥር፡ 0115513289የቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት |
| ትምህርቲ ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተደላይይ ክእለት | - ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ፡ በተዛማች የትምህርት መስክ በዲግሪ/በዲፕሎማ የተመረቀ ሆኖ ስድስት/ስምንት አመት የሥራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ በሀላፊነት ሶስት አመት የሠራ፤ በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ የሠራ ቢሆን ይመረጣል |
| ልምዲ ስራሕ | - ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ፡ በተዛማች የትምህርት መስክ በዲግሪ/በዲፕሎማ የተመረቀ ሆኖ ስድስት/ስምንት አመት የሥራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ በሀላፊነት ሶስት አመት የሠራ፤ በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ የሠራ ቢሆን ይመረጣል 5-10 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |