https://milkta.com/ti/jobs/display/3242
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
መፀውዒ መደብ ኮንትራት ኢንጂነር
ዝወፀሉ መዓልቲ ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011
ቦታ 254
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 2
መብርሂ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ኮንትራት ኢንጂነር- የስራ ቦታ፡ መቀሌ ዳንጎላ ትሳም ሪፊርናዊመን/ስራፕሮ እና አርአታሌ አህመዴ ላመን/ፕሮ- የደረጃ ከፍታ፡ XV- ደመወዝ፡ 15820.00 እና ሌሎች ጥቀማ ጥቅሞች- ብዛት፡ 2- የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራትአድራሻ፡ ወሎ ሰፈር አካባቢ አምባሰል ሕንጻ ፊት ለፊት የቀድሞ ኖሬላ ግቢ ብራና ማተሚያ ድርጅት ዝቅ ብሎ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የትምሕርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ እስከ ቀን 16/02/2011 ድረስ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-42-22-60/70
ትምህርቲ ደረጃ ባችለር
ተደላይይ ክእለት - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች

ልምዲ ስራሕ - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች

5-10 ዓመት
መተሓሳሰቢ
© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle