| በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | ኮንትራት ኢንጂነር |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011 |
| ቦታ | 254 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 2 |
| መብርሂ | በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ኮንትራት ኢንጂነር- የስራ ቦታ፡ መቀሌ ዳንጎላ ትሳም ሪፊርናዊመን/ስራፕሮ እና አርአታሌ አህመዴ ላመን/ፕሮ- የደረጃ ከፍታ፡ XV- ደመወዝ፡ 15820.00 እና ሌሎች ጥቀማ ጥቅሞች- ብዛት፡ 2- የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራትአድራሻ፡ ወሎ ሰፈር አካባቢ አምባሰል ሕንጻ ፊት ለፊት የቀድሞ ኖሬላ ግቢ ብራና ማተሚያ ድርጅት ዝቅ ብሎ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የትምሕርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ እስከ ቀን 16/02/2011 ድረስ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-42-22-60/70 |
| ትምህርቲ ደረጃ | ባችለር |
| ተደላይይ ክእለት | - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች |
| ልምዲ ስራሕ | - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች 5-10 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |