| ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | ሹፌር (10) |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ ክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሹፌርብዛት፡ 10ደመወዝ፡ በስምምነትአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ 9/02/2011 ድረስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡አድራሻ፡ ቦሌ ሀርመኒ ሆቴል ፊት ለፊት ኤልጂ ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2484-5-5 |
| ትምህርቲ ደረጃ | ሌላ |
| ተደላይይ ክእለት | - የትምህርት ደረጃ፡ ከ8ኛ ክፍል በላይ ያተናቀቀና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው - የሥራ ልምድ፡ በውሃ ድርጅት ውስጥ ወይም በመጠጥ ፋብሪካ ውስጥ ከ3 ዓመት በላይ የሰራ |
| ልምዲ ስራሕ | - የትምህርት ደረጃ፡ ከ8ኛ ክፍል በላይ ያተናቀቀና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው - የሥራ ልምድ፡ በውሃ ድርጅት ውስጥ ወይም በመጠጥ ፋብሪካ ውስጥ ከ3 ዓመት በላይ የሰራ 3-5 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |