| የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ባለሙያ II |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ረቡዕ መስከረም 30, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ረቡዕ ጥቅምቲ 7, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ባለሙያ II- ደረጃ፡ IX- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 4085.00 • አድራሻ፡ ወደ ሳሪስ በሚወስወደው መንገድ ከኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ጀርባ የቀድሞ ቡና ተክል ልማት ድርጅት ህንፃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-168878• የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በቦርዱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በግንባር ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት |
| ትምህርቲ ደረጃ | ባችለር |
| ተደላይይ ክእለት | - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ያለው/ያላት - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት |
| ልምዲ ስራሕ | - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ያለው/ያላት - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት 1-3 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |