| ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | እቃ ግምጃ ቤትና ንብረት አስተዳደር ሃላፊ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ረቡዕ መስከረም 23, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| ቦታ | 227 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 2 |
| መብርሂ | ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ እቃ ግምጃ ቤትና ንብረት አስተዳደር ሃላፊ- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ ፕሮጀክት- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ• ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጀርባ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጫፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር፡ 0116621182ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር |
| ትምህርቲ ደረጃ | ባችለር |
| ተደላይይ ክእለት | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በሰፕላይ፣ ሎጂስቲክስ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፣ ኢኪኖሚክስ ወይም በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፡፡ - የስራ ልምድ፡ከስራው ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት፡፡ |
| ልምዲ ስራሕ | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በሰፕላይ፣ ሎጂስቲክስ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፣ ኢኪኖሚክስ ወይም በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፡፡ - የስራ ልምድ፡ከስራው ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት፡፡ 5-10 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |