| ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | ሲኒየር ኤሌክትሪሽያን |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ረቡዕ መስከረም 23, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| ቦታ | 227 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 3 |
| መብርሂ | ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሲኒየር ኤሌክትሪሽያን- ብዛት፡ 3- የስራ ቦታ፡ ፕሮጀክት- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ• ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጀርባ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጫፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር፡ 0116621182ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር |
| ትምህርቲ ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተደላይይ ክእለት | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በTVET (10+4)/ ሌቭል III ወይም TVET (10+5)/ ሌቭል ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በኤሌክትሪሲቲ ወይም በተመሳሳይ ት/ም መስክ የተመረቀ/ች፡፡ - የስራ ልምድ፡ በTVET (10+4)/ ሌቭል III የተመረቀ እና 8 ዓመት ተመሳሳይ የስራ ልምድ ወይም በTVET (10+5)/ ሌቭል V በኤሌክትሪሲቲ የተመረቀ ወይም በተመሳሳይ ት/ም መስክ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት፡፡ |
| ልምዲ ስራሕ | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በTVET (10+4)/ ሌቭል III ወይም TVET (10+5)/ ሌቭል ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በኤሌክትሪሲቲ ወይም በተመሳሳይ ት/ም መስክ የተመረቀ/ች፡፡ - የስራ ልምድ፡ በTVET (10+4)/ ሌቭል III የተመረቀ እና 8 ዓመት ተመሳሳይ የስራ ልምድ ወይም በTVET (10+5)/ ሌቭል V በኤሌክትሪሲቲ የተመረቀ ወይም በተመሳሳይ ት/ም መስክ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት፡፡ 5-10 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |