| የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | የገቢ አሰባበሰብና ክፍያ አፈፃፀም ባለሙያ III |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሶኒ መስከረም 21, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 2 |
| መብርሂ | የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የገቢ አሰባበሰብና ክፍያ አፈፃፀም ባለሙያ III- ብዛት፡ 2- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ 5375.00- ፆታ፡ አይለይም- የምዝገባ ቦታ፡ መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ፡፡- የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የሰው ሃብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ፡፡ |
| ትምህርቲ ደረጃ | ባችለር |
| ተደላይይ ክእለት | - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ቢዝነስ አስተዳደር ስራ አመራር ፋይናንሻል አካውንቲንግ - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት ከምረቃ በኋላ |
| ልምዲ ስራሕ | - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ቢዝነስ አስተዳደር ስራ አመራር ፋይናንሻል አካውንቲንግ - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት ከምረቃ በኋላ 5-10 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ | ማሳሰቢያ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት |