https://milkta.com/ti/jobs/display/2870
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
መፀውዒ መደብ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ
ዝወፀሉ መዓልቲ ሶኒ መስከረም 21, 2011
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011
ቦታ 194
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ- ብዛት፡ 1- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ 2404.00- ፆታ፡ አይለይም- የምዝገባ ቦታ፡ መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ፡፡- የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የሰው ሃብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ፡፡
ትምህርቲ ደረጃ ዲፕሎማ
ተደላይይ ክእለት - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሳፕላይ ማኔጅመንት እና አካውንቲንግ ወይም ሌቭል III እና IV የተመረቀ (COC) ማቅረብ የሚችል
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ከምረቃ በኋላ
ልምዲ ስራሕ - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሳፕላይ ማኔጅመንት እና አካውንቲንግ ወይም ሌቭል III እና IV የተመረቀ (COC) ማቅረብ የሚችል
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ከምረቃ በኋላ
3-5 ዓመት
መተሓሳሰቢ ማሳሰቢያ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle