| ግሎሪየስ ኃላ/የተ/የግ/ኩባንያ | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | ገንዘብ ተቀባይ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ረቡዕ መስከረም 9, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ረቡዕ መስከረም 16, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 2 |
| መብርሂ | ግሎሪየስ ኃላ/የተ/የግ/ኩባንያክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ገንዘብ ተቀባይ- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሶማሌ ተራ ወደ ተክለሀይማኖት በሚወስደው መንገድ ግሎባል ኢንሹራንስ ህንፃ 6ኛ ፎቅ ግሎሪየስ ቢሮ በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0111-575468 ፖ.ሳ.ቁ 839 አዲስ አበባ |
| ትምህርቲ ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተደላይይ ክእለት | - የት/ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሂሳብ ስራ/ በሂሳብ ስራና ፋይናንስ ወይም የኮሌጅ (10+3) ዲፕሎማ/ደረጃ IV በሂሳብ ስራ ያለው/ያላት - የስራ ልምድ፡ ለዲግሪ 0 ዓመት ለዲፕሎማ 2 ዓመት |
| ልምዲ ስራሕ | - የት/ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሂሳብ ስራ/ በሂሳብ ስራና ፋይናንስ ወይም የኮሌጅ (10+3) ዲፕሎማ/ደረጃ IV በሂሳብ ስራ ያለው/ያላት - የስራ ልምድ፡ ለዲግሪ 0 ዓመት ለዲፕሎማ 2 ዓመት 1-3 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |