| ግሎሪየስ ኃላ/የተ/የግ/ኩባንያ | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | ከፍተኛ የፅህፈትና ቢሮ አስተዳደር ባለሙያ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ረቡዕ መስከረም 9, 2011 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ረቡዕ መስከረም 16, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | ግሎሪየስ ኃላ/የተ/የግ/ኩባንያክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ከፍተኛ የፅህፈትና ቢሮ አስተዳደር ባለሙያ- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት- የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት- ብዛት፡ 1- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሶማሌ ተራ ወደ ተክለሀይማኖት በሚወስደው መንገድ ግሎባል ኢንሹራንስ ህንፃ 6ኛ ፎቅ ግሎሪየስ ቢሮ በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0111-575468 ፖ.ሳ.ቁ 839 አዲስ አበባ |
| ትምህርቲ ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተደላይይ ክእለት | - የት/ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በፅህፈትና ቢሮ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ የት/መስክ የኮሌጅ/ የደረጃ IV ዲፕሎማ ያለው/ያላት - የስራ ልምድ፡ ለዲግሪ 3 ዓመት ለዲፕሎማ/ለደረጃ IV 5 ዓመት |
| ልምዲ ስራሕ | - የት/ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በፅህፈትና ቢሮ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ የት/መስክ የኮሌጅ/ የደረጃ IV ዲፕሎማ ያለው/ያላት - የስራ ልምድ፡ ለዲግሪ 3 ዓመት ለዲፕሎማ/ለደረጃ IV 5 ዓመት 5-10 ዓመት |
| መተሓሳሰቢ |