https://milkta.com/ti/jobs/display/1771
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር
መፀውዒ መደብ የሒሳብ ሰራተኛ
ዝወፀሉ መዓልቲ ዓርቢ ሓምለ 14, 2009
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ረቡዕ ሓምለ 19, 2009
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ የስራ መደብ ሰራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ /ዲግሪÂ

ተደላይይ ክእለት

Accounting

ልምዲ ስራሕ

ዲፕሎማ 5 ዓመት ዲግሪ 3 ዓመት የስራ ልምድ

መተሓሳሰቢ
  • ስለሆነም መስፈርቱን የሚጠይቀዉ ት/ት ደረጃና የስራ ልምድ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን
  • ዕድሜ 22-40

  • የስራ ቦታ:Â መቐለ ዩኒቨርሰቲ ዋና ግቢ ኣሪድ

  • አመልካቾች Â ት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆናችሁ
  • ሁሉም የስራ ልምዶች በወጣዉ የስራ መደብ ቀጥታና የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ከገቢዎች ፅቤት ልታቀርቡ ይገባል
  • Â
  • ዲፕሎማ ለሚያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ COC እስክ Level IV ማቅረብ የሚችል
  • የሚዝገባ ቀን ከ 13/11/2009 ዓም እስክ 19/11/2009 ዓም
  • መመዝገብያ ቦታ እንዳየሱስ ግቢ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዘብ ቁጠበና ብድር ኋላ/የተ/መ/ህ/ማፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር A3-113
  • የፈተና ግዜ በማስታወቂያ ይገለፃል
© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2026 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle