https://milkta.com/ti/jobs/display/1764
ሰላም ሰኪዮርቲ ሶልዮሽንስ ኃ/የተ/የግ/ማ
መፀውዒ መደብ የሂሳብ ሰራተኛ
ዝወፀሉ መዓልቲ ሰሉስ ሓምለ 11, 2009
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሓሙስ ሓምለ 20, 2009
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

ድርጅታችን ሰላም ሰኪዮርቲ ሶልዮሽንስ ሓ/የተ/የግ/ማህበር በተዘርዘሩት የስራ መደቦች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

በአካዉንቲንግ ቢኤ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ ያለት ሆኖ ለዲግሪÂ 0 ዓመት ለዲፕሎማ አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ

ተደላይይ ክእለት

የኮምፒተር አጠቃቀም የሚችል

ልምዲ ስራሕ

ለዲግሪÂ 0 ዓመት ለዲፕሎማ አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ

መተሓሳሰቢ

እድሜ ከ 20 እስከ 30

ደምወዝ በስምምነት ሆኖ በጣም ማራኪ

ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታማሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር የስራ ቀናት ዶክመንቶቻችሁን ኮፒና ኦርጂናል በመያዝ መመዝገብ ትችላላችሁ

አድራሻ አባይ ባንክ መቀለ ቅርንጫፍ አጠገብ 2 ቁጥር ፎቅ ቢሮ ቁጥር 5

ስልክ 0914020946Â 0910558412

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle