https://milkta.com/ti/jobs/display/1759
መቐለ ስታስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
መፀውዒ መደብ መረጃ ሰብሳቢ
ዝወፀሉ መዓልቲ ሰሉስ ሓምለ 4, 2009
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ዓርቢ ሓምለ 7, 2009
ቦታ በቅ/ጽ/ቤት ለጠናቱ በተመረጡ የገጠር ቆጠራ ቦታዎች
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ኮንትራት
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 96
መብርሂ

መቀለ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተጠቀሱት የሰራ መደብ ላይ በ2010 ለሚያካሂደዉ የግብርና ናሙና ጥናት መረጃ ሰብሳቢዎችንና ተቆጣጣሪዎች በኮንትራት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ዲግሪ

በማኝኛዉም የትምህርት መስክ Â የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

ተደላይይ ክእለት

ዲግሪ

በማኝኛዉም የትምህርት መስክ Â የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

ልምዲ ስራሕ

0 ዓመት የሰራ ልምድ

መተሓሳሰቢ

የምዝገባ ጊዜ ከ 03 /11 /2009 ዓም 07/ 11 /2009 ዓም

የምዝገባ ቦታ መቀለ ስታቲስቲክስ ቅጽቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደር ክፍል

Â

አመልካቾች በምዝገባ ወቅት የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸዉን ዋናዉንና ከማይመለስ አንድ ገጽ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባችዋል

የሰራ ቦታዉ በተመረጡ የገጠር ቀበሌዎች ስለሆነ መረጃ ሰብሳቢዉ በገጠር ቀበሌ ለመኖር እና ስራዉ የሚጠይቀዉን አስቸጋሪ ሁኔታ መቃቃም የሚችል ሆኖ በአስኘጋሪ የመሬት አቀማመጥ ተንቀሳቅሶ በማኝዎም የሚመደብበት የቆጠራ ቦታ ለመስርት የሚችል መሆን አለበት

የቅጥር ጊዜ ከነሃሴ 1 /2009 እስከ ሰኔ 30 /2010( የስልጠና ግዜ ከ 01 /12 /2009 ዓም ጀምሮ በመቀለ ከተማ ይሰጣል

በቂ ተያዥ(ዋስ) ማቅረብ የሚችል

ስልጠና ወስደዉ ወደ ስራ ከተሰማሩ በሓላ ስራዉን ሳይጠናቀቅ የሚለቅ ሰራተኛ በኮንትራት ዉል መሰረት በህግ ተጠያቂ ሆኖ ለስልጠና የወሰደዉን አበል ይመልሳል

በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ የመረጃ አሰባሰብ የስራ ቅድሚያ ይሰጠዋል

አድራሻ ከዶክተር ፍጹም የዓይን ህክምና ክሊኒክ ከፍ ብሉ

18 ቀበሌ

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle