https://milkta.com/ti/jobs/display/1703
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር
መፀውዒ መደብ ረዳት የሒሳብ ባለሞያ -II
ዝወፀሉ መዓልቲ ረቡዕ ጉንበት 16, 2009
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሶኒ ጉንበት 21, 2009
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ የስራ መደብ ሰራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ዲግሪ / ዲፕሎማ

ተደላይይ ክእለት

Accounting , Finance ወይም ተመሳሳይ

ልምዲ ስራሕ

ዲግሪ በዘርፉ 6 ዓመት የስራ ልምድ

ዲፕሎማ በዘርፉ 4 ዓመት የስራ ልምድ

መተሓሳሰቢ
  • ስለሆነም መስፈርቱን የሚጠይቀዉ ት/ት ደረጃና የስራ ልምድ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን
  • የስራ ቦታ: Â መቐለ ዩኒቨርሰቲ ዋና ግቢ ኣሪድ
  • አመልካቾች Â ት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆናችሁ
  • ሁሉም የስራ ልምዶች Â የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ከገቢዎች ፅቤት ልታቀርቡ ይገባል
  • ዲፕሎማ ለሚያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ COC እስክ Level ማቅረብ የሚችል
  • የሚዝገባ ቀን ከ 15/9/2009 ዓም እስክ 21/9/2009 ዓም
  • መመዝገብያ ቦታ እንዳየሱስ ግቢ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዘብ ቁጠበና ብድር ኋላ/የተ/መ/ህ/ማፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3-113
  • የፈተና ግዜ በማስታወቂያ ይገለፃል
© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle