| መፀውዒ መደብ | ረዳት የሒሳብ ባለሞያ -II |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ረቡዕ ጉንበት 16, 2009 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ሶኒ ጉንበት 21, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ የስራ መደብ ሰራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| ትምህርቲ ደረጃ | ዲግሪ / ዲፕሎማ |
| ተደላይይ ክእለት | Accounting , Finance ወይም ተመሳሳይ |
| ልምዲ ስራሕ | ዲግሪ በዘርፉ 6 ዓመት የስራ ልምድ ዲፕሎማ በዘርፉ 4 ዓመት የስራ ልምድ |
| መተሓሳሰቢ | - ስለሆነም መስፈርቱን የሚጠይቀዉ ት/ት ደረጃና የስራ ልምድ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን
- የስራ ቦታ: Â መቐለ ዩኒቨርሰቲ ዋና ግቢ ኣሪድ
- አመልካቾች Â ት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆናችሁ
- ሁሉም የስራ ልምዶች Â የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ከገቢዎች ፅቤት ልታቀርቡ ይገባል
- ዲፕሎማ ለሚያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ COC እስክ Level ማቅረብ የሚችል
- የሚዝገባ ቀን ከ 15/9/2009 ዓም እስክ 21/9/2009 ዓም
- መመዝገብያ ቦታ እንዳየሱስ ግቢ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዘብ ቁጠበና ብድር ኋላ/የተ/መ/ህ/ማፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3-113
- የፈተና ግዜ በማስታወቂያ ይገለፃል
|