https://milkta.com/ti/jobs/display/1463
መቐለ ዩንቨርስቲ
መፀውዒ መደብ ረዳት ሌክቸረር በራድዮግራፊ
ዝወፀሉ መዓልቲ ረቡዕ ጥቅምቲ 23, 2009
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሓሙስ ሕዳር 1, 2009
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 2
መብርሂ

በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ራድዮሎጂ ህከምና ትምህርት ክፍል ከታች የተገለፁትን የስራ መዓርግ በአካዳሚክ እና ሆስፒታል ስራ ዘርፍ መስራት የሚፈልጉ ሰራተኞችን በቀሚነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Â

ትምህርቲ ደረጃ

ከመንግስት ዩኒቨርሰቲ በራድዮግራፊ የመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛ ክፈለ ጊዜ የተመረቀ

ተደላይይ ክእለት

ለወንዶች ከ 3:00 በላይ

ለሴቶች ከ 2:75 በላይ

ልምዲ ስራሕ

በመምህርነት 1 ዓመት እና ከዛ በላይ የሰራ

መተሓሳሰቢ

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት አስፈላጊዉ ማስረጃ ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ሲቪ በማያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅጠር መመዝገብ ትችላላችሁ

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle