| ዳን ቴክኖ ክራፍት | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | የሂሳብና የሽያጭ ሰራተኛ |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ሰሉስ ጉንበት 30, 2008 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ዓርቢ ሰነ 3, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | ድርጅታችን በላዉ ክፍት የስራ መደብ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል መስፈርቱን የምታማሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወዊያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 4 የስራ ቀናት ዉስጥ በስራ ሰዓት ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ሲቪ እና ዶክሜንቱ በመያዝ እንድትመዘገቡ ያሳዉቃል |
| ትምህርቲ ደረጃ | በአካዉንቲነግ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች በአካዉንቲንግ ዲፕሎማ የተመረቀ/ች |
| ተደላይይ ክእለት | የካሽ ረጂስተር ማሸን ኦፕሬት ማድረግ ልምድ ያለዉ/ት ጥሩ የኮምፒተር ችሎታ ያለዉ/ት Â |
| ልምዲ ስራሕ | ለመጀመሪያ ዲግሪ በሂሳብ ስራ እና ተያያዥ ስራዎች 2 እስከ 3 ዓመት ያለዉ /ላት ለዲፕሎማ በሂሳብ ስራ እና ስራዎች 4 እስከ 5 ዓመት ያለዉ /ላት |
| መተሓሳሰቢ | ዋስ ማቅረብ የሚችል መቐለ መመዝገብያ ቦታ ጋራድ ህንፃ ግራዉንድ በሚገኘወዉ የዳን ቴክኖ ክራፍት ሽየያጭ ክፍል |