https://milkta.com/ti/jobs/display/1111
ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
መፀውዒ መደብ ሲነር ኤሌክትሪሸን
ዝወፀሉ መዓልቲ ረቡዕ ሚያዝያ 19, 2008
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ረቡዕ ሚያዝያ 26, 2008
ቦታ ናዝሬት
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

ኩባንያችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተፈላጊ የችሎታ መስፈርቶች የሚያሞሉ አመልካቾች አወዳድሮ ብቃት ያለዉ ባለሙያ ያለዉ ባለሙያ መቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ለከፍተኛ ዲፕሎማ ደረጃ IVÂ

ለኮሌጅ ዲፕሎማ 10+3/ ደረጃÂ Â IIIÂ

ተደላይይ ክእለት

አዉቶሞተቭ /ኣዉቶ ኤሌክትሪካል ምህንድስና : Automotive servicing management/ Mechartonics and instrumentation servicing ManagementÂ

Auto EE/EC/ Instrumental and control serviceÂ

ብቃት መረጋገጫ(COC)ሰርተፊኬት (በየደረጃዉ) ያለዉ

ልምዲ ስራሕ

ለከፍተኛ ዲፕሎማ ደረጃ IV Â -----------------Â --------- Â Â 4 ዓመት

ለኮሌጅ ዲፕሎማ 10+3/ ደረጃ III Â ------------ Â Â 6 ዓመት

መተሓሳሰቢ
  • ህክምና ሽፋን ሃገር ዉስጥ 100% ነዉ
  • ስለሆነም መመዘኛዉን ይምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮÂ Â ባሉት 10 ተከታታይ ይሥራ ቀናት የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስÂ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በዋና ፅሕፈት ቤት መቐለ የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት መምሪያ እንዲሁም ናዝሬት የሰዉ ሃብትና ንብረት አስተዳደር ክፍል መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344 40 81 43 መቐለ
  • 0221 12 30 02 ናዝሬት
© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle