https://milkta.com/ti/jobs/display/1030
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት
መፀውዒ መደብ አካዉንታንት ክለርክ
ዝወፀሉ መዓልቲ ዓርቢ መጋቢት 23, 2008
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሰሉስ መጋቢት 27, 2008
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ኮንትራት
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ መስፈርቱን የምታማሉ አመልከካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 27/ 07/ 2008 ዓም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ በመቀሌ ሆስፒታል ፕሮጀክት አሰተዳደር ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

ተደላይይ ክእለት

የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ/ ላት

ልምዲ ስራሕ

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

መተሓሳሰቢ

የምዝገባ ቦታ አዋሽÂ ካምፕ ፊት ለፊት በሚገነባዉ መከላለከያ ሪፈራል ሆስፒታል

ለተጨማሪ ማብራሪያ Â 0914730813

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle