| የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ትራንስሚሽን ኦፕሬሽን አገልግሎት ፅ/ቤት | |
|---|---|
| መፀውዒ መደብ | ፕሮክሪመንት አሲስታንስ I |
| ዝወፀሉ መዓልቲ | ዓርቢ መጋቢት 16, 2008 |
| ዝዕፀወሉ መዓልቲ | ዓርቢ መጋቢት 23, 2008 |
| ቦታ | ሰሜን ሪጅን ባሉት ክፍት ቦታዎች |
| መደብ ምፍለይ ቁፅሪ | |
| መሃያ | |
| ብዓይነት ስራሕ | ሙሉ ጊዜ |
| ብስራሕ መደብ | |
| ብኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ብዝሒ | 1 |
| መብርሂ | በኢትዮዽያ ኤለክትሪከ አገልግሎት የሰሜን ሪጅን የሰዉ ሀይል አስተዳደር ቢሮ ከዚህ በታች ባለዉ ክፍት የሰራ ቦታዎች ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለሆነም አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት መመዝገብ ትችላላቹÂ |
| ትምህርቲ ደረጃ | በሴልስማንሺፕ: ፐርቼዚንግÂ Level III 10+3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎመ የተመረቀ ች COC ማቅረብ የሚችል |
| ተደላይይ ክእለት | በሴልስማንሺፕ: ፐርቼዚንግÂ Level III 10+3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎመ የተመረቀ ች COC ማቅረብ የሚችል |
| ልምዲ ስራሕ | ስራ ልምድ አይጠይቅም |
| መተሓሳሰቢ | ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች ተፈላጊዉን የትምህርት ማስረጃዎች ዋናዉና የማይመለሰ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከዚህ በታች በተጠቀሱት አድራሻዎች መመዝገብ የምትቸሉ መሆኑን እንገልፃለን የምዝገባ ቦታ 1 ደሴና አካባቢዉ አመልካቾች አ/ብ/ቁ/ተ ህንፃ በሚገኝዉ የኢትዮዽያ ኤለክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ምስራቅ የሰዉ ሀይል አስተባባሪ ቢሮ ቁጥር 06 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን 2 ለመቀሌና አካባቢዉ አመልካቾች ቀበሌ 03 እንዳ ማርያም ቤተክርስትያነ በሚገኝዉ የኢትዮዽያ ኤለክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን የሰዉ ሀይል አስተባባሪ ቁጥር 22 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን 3 ለሰመራና አካባቢዉ አመልካቾች በ አ/ብ/ክ/መ ጤና ቢሮ ፊት ለፊት በሚገኝዉ የኢትዮዽያ ኤለክትሪክ አገልግሎት ሰመራ ሪጅን የሰዉ ሀይል አስተባባሪ ቢሮ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 01 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን |