https://milkta.com/ti/jobs/display/1011
በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት
መፀውዒ መደብ ረዳት የአባል ክፍያና ዉሳኔ ባለሞያ II
ዝወፀሉ መዓልቲ ሶኒ መጋቢት 12, 2008
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ዓርቢ መጋቢት 16, 2008
ቦታ መቐለ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

በግል ድርጅቶች ሠራተኛ ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የሰሜን ሪጅን

ትምህርቲ ደረጃ

በኣካዉንቲንግ : ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን: በስታስቲክስ : ማኔጅመንት : በሕዝብ አስተዳደር :በኢኮኖሚክስ : በስዉ ሃብት ስራ አመራር :በሪከርድ ማኔጅመንት ወይም በሶሸሎጂ

ተደላይይ ክእለት

በኣካዉንቲንግ : ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን: በስታስቲክስ : ማኔጅመንት : በሕዝብ አስተዳደር :በኢኮኖሚክስ : በስዉ ሃብት ስራ አመራር :በሪከርድ ማኔጅመንት ወይም በሶሸሎጂ

መሰረታዊ የኮምፒተር ዕዉቀት ያለዉ/ያላት

ልምዲ ስራሕ

የመጀመሪያ ዲግሪ 4ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

የማስተርስ ዲግሪ 2ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

ኤል ኤል ዲግሪ 2 ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

Â

Â

መተሓሳሰቢ

አመልካቾች ደመወዝ የተጠቀሰበት የስራ ግበር የተከፈለበት የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናዉ Â በመያዝ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ መስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀነት በግል ድርጅቶች ሠራተኛ ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የሰሜን ሪጅን ተሃገዝ ህንፃ ቁጥር 009 የመሚገኘዉ እንድትመዘገቡ እንገልፃለን አመልካቾች በ 1 2 3 4 እና 5 ደረጃ የተመረቀ ከሆነ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት COC ያስፈልጋልÂ

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle