| ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት | |
|---|---|
| Position | የፋይናንስና የሰዉ ሃይል አስተዳደር |
| Posted Date | ሰሉስ የካቲት 29, 2008 |
| Closing Date | ሓሙስ መጋቢት 8, 2008 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | XIV |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ማናጅመንት |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | በድጋሜ የወጣ ማሻሻያ የተደረገበት የትግራይ ልማት ማህበር ስር የሚገን ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት ባለዉ ክፍት የሰራ መደብ ከዉስጥና ከዉጭ ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚ መስፈርቱ የምታማሉ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል |
| Educational Requirements | ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ማስተር በአካዉንቲንግ ወይም አካዉንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት፡ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን |
| Desired Skills | የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ |
| Experience Requirements | በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ |
| How to apply | በፋይናንስና አሰተዳደር አመራር የሰራ የዉስጥ ኦዲትናÂ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ያለዉ በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ የስራ ቦታ ቃላሚኖ ሁለተኛ ደረጃ ትቤት የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናትÂ ዓርብ 10 ሰዓት ያልቃል ሲቪ የትምህርት ማስረጃ የስራ ልምድ ማስረጃና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘዉ ይቅረቡ |