https://milkta.com/en/jobs/display/971
ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት
Position የፋይናንስና የሰዉ ሃይል አስተዳደር
Posted Date ሰሉስ የካቲት 29, 2008
Closing Date ሓሙስ መጋቢት 8, 2008
location መቐለ
Jobs Identification Number XIV
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ማናጅመንት
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

በድጋሜ የወጣ ማሻሻያ የተደረገበት

የትግራይ ልማት ማህበር ስር የሚገን ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት ባለዉ ክፍት የሰራ መደብ ከዉስጥና ከዉጭ ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚ መስፈርቱ የምታማሉ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል

Educational Requirements

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ማስተር በአካዉንቲንግ ወይም አካዉንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት፡ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን

Desired Skills

የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ

ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ

Experience Requirements

በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ

How to apply

በፋይናንስና አሰተዳደር አመራር የሰራ

የዉስጥ ኦዲትናÂ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ያለዉ

በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ

የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ

ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ

የስራ ቦታ ቃላሚኖ ሁለተኛ ደረጃ ትቤት

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናትÂ ዓርብ 10 ሰዓት ያልቃል

ሲቪ የትምህርት ማስረጃ የስራ ልምድ ማስረጃና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘዉ ይቅረቡ

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle