| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| Position | Lecturer Postharvest technology |
| Posted Date | ዓርቢ ጥሪ 27, 2008 |
| Closing Date | ዓርቢ የካቲት 4, 2008 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታኝ ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚዉ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| Educational Requirements | MSc in Postharvest technology and related field |
| Desired Skills | MSc |
| Experience Requirements | 0 |
| How to apply | ኣማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2. 75 ከዛ በላይ የስራ ቦታ ፡መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ -ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ አማልካች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛ ል ይምትሉት መረጃ ዋናዉና የማይመለሰ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 21 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን |