| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| Position | ሌክቸረር የጥርስ ህክምና ክፍል |
| Posted Date | ዓርቢ ጥሪ 20, 2008 |
| Closing Date | ረቡዕ ጥሪ 25, 2008 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታ መስፈርቱን የሚያሟሉ አወዳድሮ ለመቅጠር ስለሚፈልግ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ መመዘገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን |
| Educational Requirements | DDM/DDS or DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች |
| Desired Skills | DDM/DDS or DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች |
| Experience Requirements | DDM/DDS or DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች 0 ዓመት የስራ ልምድ Periodontology unit ዉስጥ መስራት የሚፈልግ |
| How to apply | ማሳሰብያ ለመጀመሪያ ዲግሪ የመጨረሻ ዉጤት ለወንድ አመልካች 3 00 እና ከዛ በላይ ለሴት አመልካች 2. 75 ከዛ በላይ ለ2ኛ ዲግሪ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ መያያዝ አለበት |