| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| Position | ቴክኒካል ረዳት እንስሳት ሳይንስ |
| Posted Date | ረቡዕ ጥሪ 4, 2008 |
| Closing Date | ሰንበት ጥሪ 8, 2008 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተተለፀዉ ክፍት ይስራ መደብ ሰራተኞች ኣወዳድሮ በቋሚ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| Educational Requirements | በእንስሳት ሳይንስ 10 +3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ III ሁለት አመት የስራ ልምድ ወይም ከፍተኛ ኮሌጅ ወይም ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV 0 አመት ስራ ልምድ |
| Desired Skills | COC ያለዉ ያላት |
| Experience Requirements | በእንስሳት ሳይንስ 10 +3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ III ሁለት አመት የስራ ልምድ ወይም ከፍተኛ ኮሌጅ ወይም ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV 0 አመት ስራ ልምድ |
| How to apply | ስለዚህ ከዚህ ማስታወቂያ ከወጣበት ባለ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ የሰዉ ሃብት ልማት ኤክስፐርት ቢሮ ቁጥር D2-201ኦርጀናልና የማይለመስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን |