https://milkta.com/en/jobs/display/733
አጋር የጥበቃ ኃ/የተ/የግ/ማ
Position የክፋይ አፈፃፀም ከፍተኛ ባለሞያ
Posted Date ዓርቢ ሓምለ 3, 2007
Closing Date ቀዳም ሓምለ 11, 2007
location አ /አበባ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

በድጋሜ የወጣ ክፍት ቦታ የስራ ማስታወቂያ

ድርጅታችን  አጋር  የጥበቃ  ሃላ/የተ/የግል ማህበር ባለዉ ክፍት የስራ ቦታ ከዚህ በታች የተጠቀሱ  የሚያሟሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements
Desired Skills
  • በአካዉንቲንግ BA ዲግሪ 4 አመት የስራ ልምድ
  • ዲፕሎማ 7 አመት በቢክችሪ ሰርተፌኬት ያለዉ ሆኖ በዚህ ስራ ላይ የአመቱ ሂሳብ ያዘጋ

መነሻ ደመወዝ   

6000 ሁኖ እንደየስራ ልምዱ እስከ 15% መደራደር ይቻላል

እድሜ 

ከ26- 45

Experience Requirements
How to apply

                 ተጨማሪ መብራርያ

  • ሙሉ ጤንነትና አካለዊ ብቃት ያለዉ
  • ከሚኖርበት የቀበሌ መስተዳደር ድጋፍና ከማንኛዉም ወንጀል ነፃ መሆኑ ማቅረብ የሚችል
  • በቂ ዋስ ተያዥ ማቅረብ የሚችል    

የመመዝገቢያ ቦታ    ቀዳማይ ወያነ ገበያ ማእከል ቢሮ ቁጥር 319 ብሎክ C 3ኛ ፎቅ መ/ ቅርንጨፍ አጋር ቢሮ

የመመዝገቢያ ቀን   ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት 10 የስራ ቀናት

     ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0914034482 /0348409247  ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle