ኖርዘርን ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል | |
---|---|
Position | ዋና ገንዘብ ያዥ (Main Cashier) |
Posted Date | ሶኒ ሚያዝያ 21, 2011 |
Closing Date | ቀዳም ሚያዝያ 26, 2011 |
location | |
Jobs Identification Number | |
Salary | |
By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
By Job Category | |
By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
Sex | ኣይለይም |
Quantity | 2 |
Description | በትግራይ ክልል ከተማ የሚገኘዉ ሆቴላችን ኖርዘር ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል በኣዲስ መልክና አሰራር ሥራዉን ለመጀመር ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል ስለሆነም ሆቴላችን ካዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ብቁ ሠራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
Educational Requirements | ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ |
Desired Skills |
|
Experience Requirements | ለ ዲግሪ ሁለት ኣመት እና በላይ እንዲሁም ለዲፕሎማ አራት አመትና ከዚያ በላይ |
How to apply | ከሚያዝያ 21 /2011 ዓም እስክ ሚያዝያ 26/2011 ዓም ድረስ ባለዉ ጊዜ ይህ የሥራ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 07 የሥራ ቀናት በኣካል በኣስተዳደር ቢሮ በመምጣት ዘወትር ከጥዋቱ 2:30 እስከ 11:00 ሰዓት ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሣዉቃለን |